Getayen Bekaskut
ሐጥያት በደሌን ትቼ
በፍቅር ወደርሱ መጥቼ
በእንባዬ እግሮቹን ባጠብኩት
ብቻ ጌታዬን በካስኩት
ነፍሴን እያሳደፍኩ በበደል ስኖር
ለካ ሳፈርስ ነበር ሕንፃ እግዚአብሔር
አሁን ግን አንጽድቶኝ በልቤ በገባ
እሰዋለታለሁ የእንባዬን መባ
አዝ
ድካሜን ሳይቆጥር ጌታዬ ከጠራኝ
ወደኋላ አላይም ከእንግዲህ ምን አለኝ
መቅጫዬን ትቼ እከተለዋለሁ
ከእርሱ ጋራ ውዬ ከእርሱ ጋር አድራለሁ
አዝ
ምሬሀለሁ ብሎ ካበዛልኝ ፀጋ
እለዋለሁ ቅዱስ ሲመሽም ሲነጋ
ፍቅሩ በልቤላይ ስሙ በአንደበቴ
ዘወትር አይጠፋም እርሱ ነው ጉልበቴ
አዝ
ልጄ ብሎ ጠራኝ እጆቹን ዘርግቶ
እርሱን ማሳዘኔን በደሌን እረስቶ
በፍታን አለበሰኝ ፍሪዳን አረደ
የፈጠረኝ ጌታ መዳኔን ወደደ
አዝ
በፍቅር ወደርሱ መጥቼ
በእንባዬ እግሮቹን ባጠብኩት
ብቻ ጌታዬን በካስኩት
ነፍሴን እያሳደፍኩ በበደል ስኖር
ለካ ሳፈርስ ነበር ሕንፃ እግዚአብሔር
አሁን ግን አንጽድቶኝ በልቤ በገባ
እሰዋለታለሁ የእንባዬን መባ
አዝ
ድካሜን ሳይቆጥር ጌታዬ ከጠራኝ
ወደኋላ አላይም ከእንግዲህ ምን አለኝ
መቅጫዬን ትቼ እከተለዋለሁ
ከእርሱ ጋራ ውዬ ከእርሱ ጋር አድራለሁ
አዝ
ምሬሀለሁ ብሎ ካበዛልኝ ፀጋ
እለዋለሁ ቅዱስ ሲመሽም ሲነጋ
ፍቅሩ በልቤላይ ስሙ በአንደበቴ
ዘወትር አይጠፋም እርሱ ነው ጉልበቴ
አዝ
ልጄ ብሎ ጠራኝ እጆቹን ዘርግቶ
እርሱን ማሳዘኔን በደሌን እረስቶ
በፍታን አለበሰኝ ፍሪዳን አረደ
የፈጠረኝ ጌታ መዳኔን ወደደ
አዝ
Credits
Writer(s): Simone Tsegay
Lyrics powered by www.musixmatch.com
Link
© 2024 All rights reserved. Rockol.com S.r.l. Website image policy
Rockol
- Rockol only uses images and photos made available for promotional purposes (“for press use”) by record companies, artist managements and p.r. agencies.
- Said images are used to exert a right to report and a finality of the criticism, in a degraded mode compliant to copyright laws, and exclusively inclosed in our own informative content.
- Only non-exclusive images addressed to newspaper use and, in general, copyright-free are accepted.
- Live photos are published when licensed by photographers whose copyright is quoted.
- Rockol is available to pay the right holder a fair fee should a published image’s author be unknown at the time of publishing.
Feedback
Please immediately report the presence of images possibly not compliant with the above cases so as to quickly verify an improper use: where confirmed, we would immediately proceed to their removal.