Balderesu
ከቀን በአራተኛው በእለተ ሐሙስ
ከወንድሜ ጋራ ስንጋልብ ፈረስ
አልያዘውም ኖሮ ልጓሙን አጥብቆ
አለፈች ህይወቱ ከፈረስ ላይ ወድቆ
እየጠበቀችኝ
እምዬ ከቤት
እንዴት ላረዳት ነው
የወንድሜን ሞት
ባልደራሱ
አልተገራም ወይ ፈረሱ
ባልደራሱ
አልተገራም ወይ ፈረሱ
ባልደራሱ
ምን ብዬ ልንገራት
ምን ብዬ ልንገራት ለእምዬ
ምን ብዬ
ምን ብዬ ልንገራት
ምን ብዬ ልንገራት ለእምዬ
ምን ብዬ
ምን ብዬ ልንገራት
ምን ብዬ ልንገራት ለእምዬ
ምን ብዬ
ምን ብዬ ልንገራት
ምን ብዬ ልንገራት ለእምዬ
ምን ብዬ
ባ ባልደራስ
አልተገራም ወይ ፈረሱ
አልተገራም ወይ ወይ ወይ ወይ
አልተገራም ወይ ወይ ወይ ወይ
አንተ ባልደራስ የፈረስ አባት
ነፍሱን ከገነት ለማታስገባት
ወይኔ ወይኔ
ለናቴ ልጅ ወይኔ ወይኔ
ከሜዳው ነው ወይ ወይ ከፈረሱ
ለሞት ያበቃው ምንድነው እርሱ
ወይኔ ወይኔ
ለናቴ ልጅ ወይኔ ወይኔ
ሳታበጃጀው ልጓም ግላሱን
ያንድ የናቴን ልጅ ነሳኸው ነፍሱን
ከወንድሜ ጋራ ስንጋልብ ፈረስ
አልያዘውም ኖሮ ልጓሙን አጥብቆ
አለፈች ህይወቱ ከፈረስ ላይ ወድቆ
እየጠበቀችኝ
እምዬ ከቤት
እንዴት ላረዳት ነው
የወንድሜን ሞት
ባልደራሱ
አልተገራም ወይ ፈረሱ
ባልደራሱ
አልተገራም ወይ ፈረሱ
ባልደራሱ
ምን ብዬ ልንገራት
ምን ብዬ ልንገራት ለእምዬ
ምን ብዬ
ምን ብዬ ልንገራት
ምን ብዬ ልንገራት ለእምዬ
ምን ብዬ
ምን ብዬ ልንገራት
ምን ብዬ ልንገራት ለእምዬ
ምን ብዬ
ምን ብዬ ልንገራት
ምን ብዬ ልንገራት ለእምዬ
ምን ብዬ
ባ ባልደራስ
አልተገራም ወይ ፈረሱ
አልተገራም ወይ ወይ ወይ ወይ
አልተገራም ወይ ወይ ወይ ወይ
አንተ ባልደራስ የፈረስ አባት
ነፍሱን ከገነት ለማታስገባት
ወይኔ ወይኔ
ለናቴ ልጅ ወይኔ ወይኔ
ከሜዳው ነው ወይ ወይ ከፈረሱ
ለሞት ያበቃው ምንድነው እርሱ
ወይኔ ወይኔ
ለናቴ ልጅ ወይኔ ወይኔ
ሳታበጃጀው ልጓም ግላሱን
ያንድ የናቴን ልጅ ነሳኸው ነፍሱን
Credits
Writer(s): Teddy Afro
Lyrics powered by www.musixmatch.com
Link
© 2024 All rights reserved. Rockol.com S.r.l. Website image policy
Rockol
- Rockol only uses images and photos made available for promotional purposes (“for press use”) by record companies, artist managements and p.r. agencies.
- Said images are used to exert a right to report and a finality of the criticism, in a degraded mode compliant to copyright laws, and exclusively inclosed in our own informative content.
- Only non-exclusive images addressed to newspaper use and, in general, copyright-free are accepted.
- Live photos are published when licensed by photographers whose copyright is quoted.
- Rockol is available to pay the right holder a fair fee should a published image’s author be unknown at the time of publishing.
Feedback
Please immediately report the presence of images possibly not compliant with the above cases so as to quickly verify an improper use: where confirmed, we would immediately proceed to their removal.