Silemihiretu
ስለ ፡ ምህረቱ ፡ ስለ ፡ እርሱ ፡ ዝና
ሰምቼ ፡ መጣሁ ፡ ሁሉን ፡ ተውኩና
ከሰማሁት ፡ በላይ ፡ አዩት ፡ ዐይኖቼ
እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሕይወት ፡ አግኝቼ
ስለ ፡ ምህረቱ ፡ ስለ ፡ እርሱ ፡ ዝና
ሰምቼ ፡ መጣሁ ፡ ሁሉን ፡ ተውኩና
ከሰማሁት ፡ በላይ ፡ አዩት ፡ ዐይኖቼ
እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሕይወት ፡ አግኝቼ
እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሰላም ፡ አግኝቼ
ነፍሴ ፡ የወደደችው ፡ እርሱን
አይሆንላትም ፡ ሌላ ፡ ነገረ
ከእርሱ ፡ ጋራ ፡ ይዟታል ፡ ፍቅር
የለም ፡ አለች ፡ ከቶ ፡ እንደእግዚአብሔር
ቸርነቱ ፡ ምህረቱ ፡ የበዛ
አይገኝም ፡ የለም ፡ እንደጌታ
አየሁ ፡ ምህረቱን ፤ አየሁ ፡ ቸርነቱን
አየሁ ፡ ለተጠጋው ፤ አየሁ ፡ ሰው ፡ መውደዱን
አየሁ ፡ ሁልጊዜ ፤ አየሁ ፡ ከእኔ ፡ ጋራ
አየሁ ፡ እንደማይተወኝ ፤ አየሁ ፡ ስም ፡ ሲፈራ
አየሁ
ለጌታ ፡ ለቸርነቱ ፤ ለጌታ ፡ ምሥጋናን ፡ አምጡ
ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ ለጌትነቱ
ለጌታ ፡ ይዘመርለት ፤ ለጌታ ፡ ይሁን ፡ ምትሉ
ለጌታ ፡ ለቸሩ ፡ ጌታ ፤ ለጌታ ፡ እስኪ ፡ እልል ፡ በሉ
ለጌታ ፡ ከዚህም ፡ በላይ ፤ ለጌታ ፡ ለእርሱ ፡ ቢሰዋ
ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ አዳኝ ፡ ነውና
ስለ ፡ ምህረቱ ፡ ስለ ፡ እርሱ ፡ ዝና
ሰምቼ ፡ መጣሁ ፡ ሁሉን ፡ ተውኩና
ከሰማሁት ፡ በላይ ፡ አዩት ፡ ዐይኖቼ
እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሕይወት ፡ አግኝቼ
ስለ ፡ ምህረቱ ፡ ስለ ፡ እርሱ ፡ ዝና
ሰምቼ ፡ መጣሁ ፡ ሁሉን ፡ ተውኩና
ከሰማሁት ፡ በላይ ፡ አዩት ፡ ዐይኖቼ
እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሕይወት ፡ አግኝቼ
እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሰላም ፡ አግኝቼ
ያ ፡ ጠላቴ ፡ ሊያጠፋኝ ፡ ሲያቅድ
በየቀኑ ፡ ወጥመዱን ፡ ሲያጠምድ
ቢሆንለት ፡ ሕይወቴን ፡ ሊያጠፋ
ሳያቋርጥ ፡ እጅግ ፡ ብዙ ፡ ለፋ
ኢየሱሴ ፡ ከእኔ ፡ ጋር ፡ ነበረ
የጠላቴም ፡ ወጥመድ ፡ ተሰበረ
አየሁ ፡ ምህረቱን ፤ አየሁ ፡ ቸርነቱን
አየሁ ፡ ለተጠጋው ፤ አየሁ ፡ ሰው ፡ መውደዱን
አየሁ ፡ ሁልጊዜ ፤ አየሁ ፡ ከእኔ ፡ ጋራ
አየሁ ፡ እንደማይተወኝ ፤ አየሁ ፡ ስም ፡ ሲፈራ
ለጌታ ፡ ለቸርነቱ ፤ ለጌታ ፡ ምሥጋናን ፡ አምጡ
ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ ለጌትነቱ
ለጌታ ፡ ይዘመርለት ፤ ለጌታ ፡ ይሁን ፡ ምትሉ
ለጌታ ፡ ለቸሩ ፡ ጌታ ፤ ለጌታ ፡ እስኪ ፡ እልል ፡ በሉ
ለጌታ ፡ ከዚህም ፡ በላይ ፤ ለጌታ ፡ ለእርሱ ፡ ቢሰዋ
ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ አዳኝ ፡ ነውና
ለጌታ ፡ ለቸርነቱ ፤ ለጌታ ፡ ምሥጋናን ፡ አምጡ
ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ ለጌትነቱ
ለጌታ ፡ ይዘመርለት ፤ ለጌታ ፡ ይሁን ፡ ምትሉ
ለጌታ ፡ ለቸሩ ፡ ጌታ ፤ ለጌታ ፡ እስኪ ፡ እልል ፡ በሉ
ለጌታ ፡ ከዚህም ፡ በላይ ፤ ለጌታ ፡ ለእርሱ ፡ ቢሰዋ
ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ አዳኝ ፡ ነውና
ሰምቼ ፡ መጣሁ ፡ ሁሉን ፡ ተውኩና
ከሰማሁት ፡ በላይ ፡ አዩት ፡ ዐይኖቼ
እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሕይወት ፡ አግኝቼ
ስለ ፡ ምህረቱ ፡ ስለ ፡ እርሱ ፡ ዝና
ሰምቼ ፡ መጣሁ ፡ ሁሉን ፡ ተውኩና
ከሰማሁት ፡ በላይ ፡ አዩት ፡ ዐይኖቼ
እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሕይወት ፡ አግኝቼ
እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሰላም ፡ አግኝቼ
ነፍሴ ፡ የወደደችው ፡ እርሱን
አይሆንላትም ፡ ሌላ ፡ ነገረ
ከእርሱ ፡ ጋራ ፡ ይዟታል ፡ ፍቅር
የለም ፡ አለች ፡ ከቶ ፡ እንደእግዚአብሔር
ቸርነቱ ፡ ምህረቱ ፡ የበዛ
አይገኝም ፡ የለም ፡ እንደጌታ
አየሁ ፡ ምህረቱን ፤ አየሁ ፡ ቸርነቱን
አየሁ ፡ ለተጠጋው ፤ አየሁ ፡ ሰው ፡ መውደዱን
አየሁ ፡ ሁልጊዜ ፤ አየሁ ፡ ከእኔ ፡ ጋራ
አየሁ ፡ እንደማይተወኝ ፤ አየሁ ፡ ስም ፡ ሲፈራ
አየሁ
ለጌታ ፡ ለቸርነቱ ፤ ለጌታ ፡ ምሥጋናን ፡ አምጡ
ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ ለጌትነቱ
ለጌታ ፡ ይዘመርለት ፤ ለጌታ ፡ ይሁን ፡ ምትሉ
ለጌታ ፡ ለቸሩ ፡ ጌታ ፤ ለጌታ ፡ እስኪ ፡ እልል ፡ በሉ
ለጌታ ፡ ከዚህም ፡ በላይ ፤ ለጌታ ፡ ለእርሱ ፡ ቢሰዋ
ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ አዳኝ ፡ ነውና
ስለ ፡ ምህረቱ ፡ ስለ ፡ እርሱ ፡ ዝና
ሰምቼ ፡ መጣሁ ፡ ሁሉን ፡ ተውኩና
ከሰማሁት ፡ በላይ ፡ አዩት ፡ ዐይኖቼ
እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሕይወት ፡ አግኝቼ
ስለ ፡ ምህረቱ ፡ ስለ ፡ እርሱ ፡ ዝና
ሰምቼ ፡ መጣሁ ፡ ሁሉን ፡ ተውኩና
ከሰማሁት ፡ በላይ ፡ አዩት ፡ ዐይኖቼ
እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሕይወት ፡ አግኝቼ
እርሱ ፡ ጋር ፡ ቀረሁ ፡ ሰላም ፡ አግኝቼ
ያ ፡ ጠላቴ ፡ ሊያጠፋኝ ፡ ሲያቅድ
በየቀኑ ፡ ወጥመዱን ፡ ሲያጠምድ
ቢሆንለት ፡ ሕይወቴን ፡ ሊያጠፋ
ሳያቋርጥ ፡ እጅግ ፡ ብዙ ፡ ለፋ
ኢየሱሴ ፡ ከእኔ ፡ ጋር ፡ ነበረ
የጠላቴም ፡ ወጥመድ ፡ ተሰበረ
አየሁ ፡ ምህረቱን ፤ አየሁ ፡ ቸርነቱን
አየሁ ፡ ለተጠጋው ፤ አየሁ ፡ ሰው ፡ መውደዱን
አየሁ ፡ ሁልጊዜ ፤ አየሁ ፡ ከእኔ ፡ ጋራ
አየሁ ፡ እንደማይተወኝ ፤ አየሁ ፡ ስም ፡ ሲፈራ
ለጌታ ፡ ለቸርነቱ ፤ ለጌታ ፡ ምሥጋናን ፡ አምጡ
ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ ለጌትነቱ
ለጌታ ፡ ይዘመርለት ፤ ለጌታ ፡ ይሁን ፡ ምትሉ
ለጌታ ፡ ለቸሩ ፡ ጌታ ፤ ለጌታ ፡ እስኪ ፡ እልል ፡ በሉ
ለጌታ ፡ ከዚህም ፡ በላይ ፤ ለጌታ ፡ ለእርሱ ፡ ቢሰዋ
ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ አዳኝ ፡ ነውና
ለጌታ ፡ ለቸርነቱ ፤ ለጌታ ፡ ምሥጋናን ፡ አምጡ
ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ ለጌትነቱ
ለጌታ ፡ ይዘመርለት ፤ ለጌታ ፡ ይሁን ፡ ምትሉ
ለጌታ ፡ ለቸሩ ፡ ጌታ ፤ ለጌታ ፡ እስኪ ፡ እልል ፡ በሉ
ለጌታ ፡ ከዚህም ፡ በላይ ፤ ለጌታ ፡ ለእርሱ ፡ ቢሰዋ
ለጌታ ፡ ስለሚገባው ፤ ለጌታ ፡ አዳኝ ፡ ነውና
Credits
Writer(s): Samuel Alemu, Yosef Kassa
Lyrics powered by www.musixmatch.com
Link
Other Album Tracks
© 2024 All rights reserved. Rockol.com S.r.l. Website image policy
Rockol
- Rockol only uses images and photos made available for promotional purposes (“for press use”) by record companies, artist managements and p.r. agencies.
- Said images are used to exert a right to report and a finality of the criticism, in a degraded mode compliant to copyright laws, and exclusively inclosed in our own informative content.
- Only non-exclusive images addressed to newspaper use and, in general, copyright-free are accepted.
- Live photos are published when licensed by photographers whose copyright is quoted.
- Rockol is available to pay the right holder a fair fee should a published image’s author be unknown at the time of publishing.
Feedback
Please immediately report the presence of images possibly not compliant with the above cases so as to quickly verify an improper use: where confirmed, we would immediately proceed to their removal.