Yadelal
ታድያ እንደምን ልመን አያዳላም ብዬ አምላክ ለፈቀደው መንፈሱ
እያሳየኝ በዓይኔ እያፈዘዘኝ በውበት በግርማ ሞገሱ
ታድያ እንደምን ልመን አያዳላም ብዬ አምላክ ለፈቀደው መንፈሱ
እያሳየኝ በዓይኔ እያፈዘዘኝ በውበት በግርማ ሞገሱ
ያደላል እንጂ ጌታ አሃ
አምላክ በጣም ያደላል (ያደላል ጌታ)
ለሁሉም እኩል ፀጋ (አሃ)
እስኪ መች ሰቶ ያውቃል (ያደላል ጌታ)
ያደላል እንጂ ጌታ አሃ
አምላክ በጣም ያደላል (ያደላል ጌታ)
ለሁሉም እኩል ፀጋ (ኦሆ)
እስኪ መች ሰቶ ያውቃል (ያደላል ጌታ)
ዞሬ እንዳየሁት የዓለምን ጓዳ በእጣፈንታ መንገዴ
በክፉም በደጉም አጀብ የሚያሰኝ ትዝታ አለ በሆዴ
ባለማወቄ እንዳልኮነን አደራ እየገባቹ
የታሰረውን ጩኸቴን ስሙኝ ፍቱልኝ እባካቹ
ጥረህ ግረህ ብላ ብሎ መታወጁ
ለሁሉም አይደለ የክተት አዋጁ አህ
ለፍቶ ያገኘውን አንዱ በጉለበቱ
ሌላው ከታቀፈው ተቀምጦ ቤቱ
ቢሰጠው ነው እንጂ የማታ የማታ
እድሉን አሟልቶ ለወደደው ጌታ
መቼም ምክንያት የለው ከዚህ የተለየ
ለታዘዘው ሎሌ ንጉስ እየለየ
አህ! ያደላል እንጂ ያደላል ያደላል ጌታ
እህ! እንዲህም አርጎ ያደላል የማታ የማታ
አህ! ያደላል እንጂ ያደላል ያደላል ጌታ
እህ! እንዲህም አርጎ ያደላል የማታ የማታ
ሆይ ሆይ ያደላል እንጂ ያደላል ያደላል ጌታ
እህ እንዲህም አርጎ ያደላል የማታ የማታ
ሆይ ሆይ
ታድያ እንደምን ልመን አያዳላም ብዬ አምላክ ለፈቀደው መንፈስ
እያሳየኝ በዓይኔ እያፈዘዘኝ በውበት በግርማ ሞገስ
ታድያ እንደምን ልመን አያዳላም ብዬ አምላክ ለፈቀደው መንፈስ
እያሳየኝ በዓይኔ እያፈዘዘኝ በውበት በግርማ ሞገስ
ያደላል እንጂ ጌታ አሃ
አምላክ በጣም ያደላል (ያደላል ጌታ)
ለሁሉም እኩል ፀጋ (አሃ)
እስኪ መች ሰቶ ያውቃል (ያደላል ጌታ)
ያደላል እንጂ ጌታ አሃ
አምላክ በጣም ያደላል (ያደላል ጌታ)
ለሁሉም እኩል ፀጋ (ኦሆ)
እስኪ መች ሰቶ ያውቃል (ያደላል ጌታ)
ዞሬ እንዳየሁት የዓለምን ጓዳ በእጣፈንታ መንገዴ
በክፉም በደጉም አጀብ የሚያሰኝ ትዝታ አለ በሆዴ
ባለማወቄ እንዳልኮነን አደራ እየገባቹ
የታሰረውን ጩኸቴን ስሙኝ ፍቱልኝ እባካቹ
አንዳችም ሳይሰስት ጊዜና ሰአቱን
እየመነዘረ ሲገብር እውቀቱን ሀ!
በሚኖር ገበሬ በላም አለኝ ሰማይ
ካበሩ ምንድነው ዝናብና ፀሀይ
ከሺ ሰራዊቱ ከሚያራምዳችው
ተሰልፈው ካሉት እንደየግብራቸው ሀ!
ከሁሉም ከሁሉም በፀጋ ስጦታ
አላዳላም እንዴ ለሰዎቹ ጌታ
አህ! ያደላል እንጂ ያደላል ያደላል ጌታ
እህ! እንዲህም አርጎ ያደላል የማታ የማታ
አህ! ያደላል እንጂ ያደላል ያደላል ጌታ
እህ! እንዲህም አርጎ ያደላል የማታ የማታ
By game
እያሳየኝ በዓይኔ እያፈዘዘኝ በውበት በግርማ ሞገሱ
ታድያ እንደምን ልመን አያዳላም ብዬ አምላክ ለፈቀደው መንፈሱ
እያሳየኝ በዓይኔ እያፈዘዘኝ በውበት በግርማ ሞገሱ
ያደላል እንጂ ጌታ አሃ
አምላክ በጣም ያደላል (ያደላል ጌታ)
ለሁሉም እኩል ፀጋ (አሃ)
እስኪ መች ሰቶ ያውቃል (ያደላል ጌታ)
ያደላል እንጂ ጌታ አሃ
አምላክ በጣም ያደላል (ያደላል ጌታ)
ለሁሉም እኩል ፀጋ (ኦሆ)
እስኪ መች ሰቶ ያውቃል (ያደላል ጌታ)
ዞሬ እንዳየሁት የዓለምን ጓዳ በእጣፈንታ መንገዴ
በክፉም በደጉም አጀብ የሚያሰኝ ትዝታ አለ በሆዴ
ባለማወቄ እንዳልኮነን አደራ እየገባቹ
የታሰረውን ጩኸቴን ስሙኝ ፍቱልኝ እባካቹ
ጥረህ ግረህ ብላ ብሎ መታወጁ
ለሁሉም አይደለ የክተት አዋጁ አህ
ለፍቶ ያገኘውን አንዱ በጉለበቱ
ሌላው ከታቀፈው ተቀምጦ ቤቱ
ቢሰጠው ነው እንጂ የማታ የማታ
እድሉን አሟልቶ ለወደደው ጌታ
መቼም ምክንያት የለው ከዚህ የተለየ
ለታዘዘው ሎሌ ንጉስ እየለየ
አህ! ያደላል እንጂ ያደላል ያደላል ጌታ
እህ! እንዲህም አርጎ ያደላል የማታ የማታ
አህ! ያደላል እንጂ ያደላል ያደላል ጌታ
እህ! እንዲህም አርጎ ያደላል የማታ የማታ
ሆይ ሆይ ያደላል እንጂ ያደላል ያደላል ጌታ
እህ እንዲህም አርጎ ያደላል የማታ የማታ
ሆይ ሆይ
ታድያ እንደምን ልመን አያዳላም ብዬ አምላክ ለፈቀደው መንፈስ
እያሳየኝ በዓይኔ እያፈዘዘኝ በውበት በግርማ ሞገስ
ታድያ እንደምን ልመን አያዳላም ብዬ አምላክ ለፈቀደው መንፈስ
እያሳየኝ በዓይኔ እያፈዘዘኝ በውበት በግርማ ሞገስ
ያደላል እንጂ ጌታ አሃ
አምላክ በጣም ያደላል (ያደላል ጌታ)
ለሁሉም እኩል ፀጋ (አሃ)
እስኪ መች ሰቶ ያውቃል (ያደላል ጌታ)
ያደላል እንጂ ጌታ አሃ
አምላክ በጣም ያደላል (ያደላል ጌታ)
ለሁሉም እኩል ፀጋ (ኦሆ)
እስኪ መች ሰቶ ያውቃል (ያደላል ጌታ)
ዞሬ እንዳየሁት የዓለምን ጓዳ በእጣፈንታ መንገዴ
በክፉም በደጉም አጀብ የሚያሰኝ ትዝታ አለ በሆዴ
ባለማወቄ እንዳልኮነን አደራ እየገባቹ
የታሰረውን ጩኸቴን ስሙኝ ፍቱልኝ እባካቹ
አንዳችም ሳይሰስት ጊዜና ሰአቱን
እየመነዘረ ሲገብር እውቀቱን ሀ!
በሚኖር ገበሬ በላም አለኝ ሰማይ
ካበሩ ምንድነው ዝናብና ፀሀይ
ከሺ ሰራዊቱ ከሚያራምዳችው
ተሰልፈው ካሉት እንደየግብራቸው ሀ!
ከሁሉም ከሁሉም በፀጋ ስጦታ
አላዳላም እንዴ ለሰዎቹ ጌታ
አህ! ያደላል እንጂ ያደላል ያደላል ጌታ
እህ! እንዲህም አርጎ ያደላል የማታ የማታ
አህ! ያደላል እንጂ ያደላል ያደላል ጌታ
እህ! እንዲህም አርጎ ያደላል የማታ የማታ
By game
Credits
Writer(s): Hamelmal Abate
Lyrics powered by www.musixmatch.com
Link
Other Album Tracks
© 2024 All rights reserved. Rockol.com S.r.l. Website image policy
Rockol
- Rockol only uses images and photos made available for promotional purposes (“for press use”) by record companies, artist managements and p.r. agencies.
- Said images are used to exert a right to report and a finality of the criticism, in a degraded mode compliant to copyright laws, and exclusively inclosed in our own informative content.
- Only non-exclusive images addressed to newspaper use and, in general, copyright-free are accepted.
- Live photos are published when licensed by photographers whose copyright is quoted.
- Rockol is available to pay the right holder a fair fee should a published image’s author be unknown at the time of publishing.
Feedback
Please immediately report the presence of images possibly not compliant with the above cases so as to quickly verify an improper use: where confirmed, we would immediately proceed to their removal.