Minjar (Hageru Sileka)
ሀገር ሲበረበር
ስፍራ ሲበረበር የት ሄደህ ነበር
ሀገር ሲበረበር ሁሉም ሲበረበር
የት ሄደህ ነበር
አገሩ ሲለካ
መንገዱ ሲለካ እሩቅ ነዉ ለካ
ዉበቱ ሲለካ ዉሎዉ ሲለካ
የለዉም ሚሳካ
የንጉስ ወዳጅ ነኝ የጀግና ፍቅረኛ (አሀይ ንቦ)
የጀግና ፍቅረኛ (አሀይ ንቦ)
ቃል ለምድር ለሰማይ ሌላም አያምረኛ (አሀይ ንቦ)
ሌላም አያምረኛ (አሀይ ንቦ)
እንኳን ሰዉነቴ ስለብስ የሚያምርበት (አሀይ ንቦ)
ስለብስ የሚያምርበት (አሀይ ንቦ)
የቀሚሴ ጥለት የሱ ስም አለበት (አሀይ ንቦ)
የሱ ስም አለበት (አሀይ ንቦ)
ፍቅር ጠፋ አትበሉ ፍቅር እንዴት ይጠፋል
ይታዘባል እንጂ እየሳቀ ያልፋል
ንፋስ በነፈሰ ፀሀይ በወጣበት
እንዴታ ይገና ፍቅር የሌለበት
ንቦ ንቦ ንቦ አንተ የማር ገንቦ
ንቦ ንቦ ንቦ አንተ ወርቀ ዘቦ
ንቦ ንቦ ንቦ ዴጓ ላይ ዘንቦ
ዘንቦ ዘንቦ ዘንቦ ባመጣህ ስቦ
ሀገር ሲበረበር
ስፍራ ሲበረበር የት ሄደህ ነበር
ሀገር ሲበረበር ሁሉም ሲበረበር
የት ሄደህ ነበር
አገሩ ሲለካ
መንገዱ ሲለካ እሩቅ ነዉ ለካ
ዉበቱ ሲለካ ዉሎዉ ሲለካ
የለዉም ሚሳካ
የደጋ ሰዉ ፍቅር ሲለዩት ትዝታ (አሀይ ንቦ)
ሲለዩት ትዝታ (አሀይ ንቦ)
ሲተኙ ህልም ነዉ ሲበሉ ስቅታ (አሀይ ንቦ)
ሲበሉ ስቅታ (አሀይ ንቦ)
አይንስ ምን አገባዉ ጥርስስ ምን አገባዉ (አሀይ ንቦ)
ጥርስስ ምን አገባዉ (አሀይ ንቦ)
ልብና ልብ ነዉ ቀድሞ የሚግባባዉ (አሀይ ንቦ)
ቀድሞ የሚግባባዉ (አሀይ ንቦ)
ይምጣ የተማረዉ ፍቅር የተካነዉ
ባወቅንበትን እኛም ባስነካነዉ
በአባቱ ሀይላቸዉ በእናቱ ፈሰሱ
አሳስቆ ገዳይ እንዳንድን በጥርሱ
ንቦ ንቦ ንቦ አንተ የማር ገንቦ
ንቦ ንቦ ንቦ አንተ ወርቀ ዘቦ
ንቦ ንቦ ንቦ ዴጓ ላይ ዘንቦ
ዘንቦ ዘንቦ ዘንቦ ባመጣህ ስቦ
የሀገሬ ጎበዝ የፍቅር ጀግና
ሸብ አርጎኝ ይሂድ እንደ ጀበርና
በአምባ ላይ ፈረስ እየጋለበ
ከተፍ የሚል ነዉ ልቡ እንዳሰበ
የሚያሚናሙን እንደ ባዘቶ
አይገደፍም አንድ ቀን ቀርቶ
ንቦ እንደገና ንቦ አንድ አለብህ
መለስ ቀለስ በል እንዳማረብህ
ንቦ ንቦ ንቦ አንተ የማር ገንቦ
ንቦ ንቦ ንቦ አንተ ወርቀ ዘቦ
ንቦ ንቦ ንቦ ዴጓ ላይ ዘንቦ
ዘንቦ ዘንቦ ዘንቦ ባመጣህ ስቦ
አይብላሃ አይብላህ ወመኔ (አይብላሃ አይብላህ ወመኔ)
አይብላሃ አይብላህ ወመኔ (አይብላሃ አይብላህ ወመኔ)
አይብላሃ አይብላህ ቀማኛ (አይብላሃ አይብላህ ቀማኛ)
አይብላሃ አይንከስህ ጥርሱ (አይብላሃ አይንከስህ ጥርሱ)
አይብላሃ መቼም ከጉልበቱ (አይብላሃ አይብላህ ጉልበቱ)
አይብላሃ ይቀድማል ምላሱ (አይብላሃ ይቀድማል ምላሱ)
አይብላሃ አይብላህ አሞራ (አይብላሃ አይብላህ አሞራ)
አይብላሃ አይብላህ ወመኔ (አይብላሃ አይብላህ ወመኔ)
አይብላሃ ዛሬ ሆዱን እንጂ (አይብላሃ ዛሬ ሆዱን እንጂ)
አይብላሃ መች ያዉቃል ነግ በኔ (አይብላሃ መች ያዉቃል ነግ በኔ)
እንግዲህ እንግዲህ እንግዲህ እንግዲህ
እንግዲህ በል እንግዲህ ያዝ እንግዲህ
እንግዲህ እንግዲህ ሳብ እንግዲህ
እንግዲህ አምጣዉ ወዲህ
አርገዉ ጠበቅ አርገዉ ነጠቅ
አርገዉ ነጠቅ አርገዉ ጨመቅ
አርገዉ መታ አይዞህ በርታ
አርገዉ መታ አታመንታ
አርገዉ ነካ አርገዉ ተካ
ገና ገና መች ተነካ
አርገዉ ወጠር አርገዉ ወጠር
አርገዉ ለኮስ አርገዉ ቆስቆስ
በል እንግዲህ ሳብ እንግዲህ
የለም በቃ ወዲያ ወዲህ
ቁመቱ ዝግባ መል ሶረኔ
መዉደድ ዳኛ ፍቅሩንሰ ለኔ
እያካካሱ የሚያስታርቀዉ
ይዞ የሚያጠብቀዉ
አቅፎ ሚያሞቀዉ
የጦስኝ ቅጠል የደጋግ ቅመም
ከሱ መለየት የአይን ነዉ ህመም
ስፍራ ሲበረበር የት ሄደህ ነበር
ሀገር ሲበረበር ሁሉም ሲበረበር
የት ሄደህ ነበር
አገሩ ሲለካ
መንገዱ ሲለካ እሩቅ ነዉ ለካ
ዉበቱ ሲለካ ዉሎዉ ሲለካ
የለዉም ሚሳካ
የንጉስ ወዳጅ ነኝ የጀግና ፍቅረኛ (አሀይ ንቦ)
የጀግና ፍቅረኛ (አሀይ ንቦ)
ቃል ለምድር ለሰማይ ሌላም አያምረኛ (አሀይ ንቦ)
ሌላም አያምረኛ (አሀይ ንቦ)
እንኳን ሰዉነቴ ስለብስ የሚያምርበት (አሀይ ንቦ)
ስለብስ የሚያምርበት (አሀይ ንቦ)
የቀሚሴ ጥለት የሱ ስም አለበት (አሀይ ንቦ)
የሱ ስም አለበት (አሀይ ንቦ)
ፍቅር ጠፋ አትበሉ ፍቅር እንዴት ይጠፋል
ይታዘባል እንጂ እየሳቀ ያልፋል
ንፋስ በነፈሰ ፀሀይ በወጣበት
እንዴታ ይገና ፍቅር የሌለበት
ንቦ ንቦ ንቦ አንተ የማር ገንቦ
ንቦ ንቦ ንቦ አንተ ወርቀ ዘቦ
ንቦ ንቦ ንቦ ዴጓ ላይ ዘንቦ
ዘንቦ ዘንቦ ዘንቦ ባመጣህ ስቦ
ሀገር ሲበረበር
ስፍራ ሲበረበር የት ሄደህ ነበር
ሀገር ሲበረበር ሁሉም ሲበረበር
የት ሄደህ ነበር
አገሩ ሲለካ
መንገዱ ሲለካ እሩቅ ነዉ ለካ
ዉበቱ ሲለካ ዉሎዉ ሲለካ
የለዉም ሚሳካ
የደጋ ሰዉ ፍቅር ሲለዩት ትዝታ (አሀይ ንቦ)
ሲለዩት ትዝታ (አሀይ ንቦ)
ሲተኙ ህልም ነዉ ሲበሉ ስቅታ (አሀይ ንቦ)
ሲበሉ ስቅታ (አሀይ ንቦ)
አይንስ ምን አገባዉ ጥርስስ ምን አገባዉ (አሀይ ንቦ)
ጥርስስ ምን አገባዉ (አሀይ ንቦ)
ልብና ልብ ነዉ ቀድሞ የሚግባባዉ (አሀይ ንቦ)
ቀድሞ የሚግባባዉ (አሀይ ንቦ)
ይምጣ የተማረዉ ፍቅር የተካነዉ
ባወቅንበትን እኛም ባስነካነዉ
በአባቱ ሀይላቸዉ በእናቱ ፈሰሱ
አሳስቆ ገዳይ እንዳንድን በጥርሱ
ንቦ ንቦ ንቦ አንተ የማር ገንቦ
ንቦ ንቦ ንቦ አንተ ወርቀ ዘቦ
ንቦ ንቦ ንቦ ዴጓ ላይ ዘንቦ
ዘንቦ ዘንቦ ዘንቦ ባመጣህ ስቦ
የሀገሬ ጎበዝ የፍቅር ጀግና
ሸብ አርጎኝ ይሂድ እንደ ጀበርና
በአምባ ላይ ፈረስ እየጋለበ
ከተፍ የሚል ነዉ ልቡ እንዳሰበ
የሚያሚናሙን እንደ ባዘቶ
አይገደፍም አንድ ቀን ቀርቶ
ንቦ እንደገና ንቦ አንድ አለብህ
መለስ ቀለስ በል እንዳማረብህ
ንቦ ንቦ ንቦ አንተ የማር ገንቦ
ንቦ ንቦ ንቦ አንተ ወርቀ ዘቦ
ንቦ ንቦ ንቦ ዴጓ ላይ ዘንቦ
ዘንቦ ዘንቦ ዘንቦ ባመጣህ ስቦ
አይብላሃ አይብላህ ወመኔ (አይብላሃ አይብላህ ወመኔ)
አይብላሃ አይብላህ ወመኔ (አይብላሃ አይብላህ ወመኔ)
አይብላሃ አይብላህ ቀማኛ (አይብላሃ አይብላህ ቀማኛ)
አይብላሃ አይንከስህ ጥርሱ (አይብላሃ አይንከስህ ጥርሱ)
አይብላሃ መቼም ከጉልበቱ (አይብላሃ አይብላህ ጉልበቱ)
አይብላሃ ይቀድማል ምላሱ (አይብላሃ ይቀድማል ምላሱ)
አይብላሃ አይብላህ አሞራ (አይብላሃ አይብላህ አሞራ)
አይብላሃ አይብላህ ወመኔ (አይብላሃ አይብላህ ወመኔ)
አይብላሃ ዛሬ ሆዱን እንጂ (አይብላሃ ዛሬ ሆዱን እንጂ)
አይብላሃ መች ያዉቃል ነግ በኔ (አይብላሃ መች ያዉቃል ነግ በኔ)
እንግዲህ እንግዲህ እንግዲህ እንግዲህ
እንግዲህ በል እንግዲህ ያዝ እንግዲህ
እንግዲህ እንግዲህ ሳብ እንግዲህ
እንግዲህ አምጣዉ ወዲህ
አርገዉ ጠበቅ አርገዉ ነጠቅ
አርገዉ ነጠቅ አርገዉ ጨመቅ
አርገዉ መታ አይዞህ በርታ
አርገዉ መታ አታመንታ
አርገዉ ነካ አርገዉ ተካ
ገና ገና መች ተነካ
አርገዉ ወጠር አርገዉ ወጠር
አርገዉ ለኮስ አርገዉ ቆስቆስ
በል እንግዲህ ሳብ እንግዲህ
የለም በቃ ወዲያ ወዲህ
ቁመቱ ዝግባ መል ሶረኔ
መዉደድ ዳኛ ፍቅሩንሰ ለኔ
እያካካሱ የሚያስታርቀዉ
ይዞ የሚያጠብቀዉ
አቅፎ ሚያሞቀዉ
የጦስኝ ቅጠል የደጋግ ቅመም
ከሱ መለየት የአይን ነዉ ህመም
Credits
Writer(s): Hamelmal Abate
Lyrics powered by www.musixmatch.com
Link
Other Album Tracks
© 2024 All rights reserved. Rockol.com S.r.l. Website image policy
Rockol
- Rockol only uses images and photos made available for promotional purposes (“for press use”) by record companies, artist managements and p.r. agencies.
- Said images are used to exert a right to report and a finality of the criticism, in a degraded mode compliant to copyright laws, and exclusively inclosed in our own informative content.
- Only non-exclusive images addressed to newspaper use and, in general, copyright-free are accepted.
- Live photos are published when licensed by photographers whose copyright is quoted.
- Rockol is available to pay the right holder a fair fee should a published image’s author be unknown at the time of publishing.
Feedback
Please immediately report the presence of images possibly not compliant with the above cases so as to quickly verify an improper use: where confirmed, we would immediately proceed to their removal.