Kelay New Tizazu
ከላይ ነዉ ትዕዛዙ ከላይ ነዉ ከላይ ነዉ ከላይ ነዉ
ከላይ ነዉ ትዕዛዙ ከላይ ነዉ አዎ
ከላይ ነዉ ትዕዛዙ ከላይ ነዉ ከላይ ነዉ ከላይ ነዉ
ከላይ ነዉ ትዕዛዙ ከላይ ነዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
የሰዉ በጐ ክፉ ከሰዉ ጋር ቢሆንም
ቢያስታምመዉ እንጂ ሰዉ በ ሰዉ አይድንም
ስሞላለት እንጂ ፈጣሪ ሲያድለዉ
ሰዉ በ ሰዉ ቢሆንም በሰወ ተስፋ የለዉ
እንግዲህ ሲፈቀድ ነዉ ለካ
እንግዲህ ተስተካክሎ ሲገኝ
እንግዲህ ከላይ ካልታደሉት
እንግዲህ ሰዉ በ ሰዉ አይገኝ
እንግዲህ ሰዉማ ብኩን ነዉ
እንግዲህ ሰዉ ሀሳበ ብዙ
እንግዲህ ከዋናዉ መስሪያ ቤት
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ እንዲኖር በወዙ
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ የሰዉ ልጅ ደሞዙ
እንግዲህ ከላይ ነዉ እዕዛዙ
እንግዲህ ሰዉማ ብኩን ነዉ
እንግዲህ ሰዉ ሀሳበ ብዙ
ይታደላሉ እንጂ አይታገሉትም
ይታደላሉ እንጂ አይታገሉትም
ሰዉማ እእ ሰዉማ
ሰዉማ እእ ሰዉማ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
እኔ ኤገሌ አልልም በኑሮ መመካት
ገበናን አሳይቶ ሄሊናን ማስነካት
አንዳንዴም ሲያግጥም ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም
ከፈጣሪ ጋ እንጂ በሰዉ ብቻ አይሆንም
እንግዲህ ጉልበት ካለ ሙያ
እንግዲህ ጤናን በመለመን
እንግዲህ ከፈጣሪ በታች
እንግዲህ በራስ መተማመን
እንግዲህ የሰዉ እጅ እያዩ
እንግዲህ በሰዉ ከመከፋት
እንግዲህ ፈጣሪን ተማምኖ
እንግዲህ ወደራስ ነዉ ማየት
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ የሰዉማ ነገርማ
እንግዲህ ብዙ ነዉ መዘዙ
እንግዲህ በአንድ ወገን የዘጉት
እንግዲህ በአንዱ ቢከፈትም
እንግዲህ ይታደላሉ እንጂ
እንግዲህ አይታገሉትም
ይታደላሉ እንጂ አይታገሉትም
ይታደላሉ እንጂ አይታገሉትም
ሰዉማ እእ ሰዉማ
ሰዉማ እእ ሰዉማ
ሰዉማ እእ ሰዉማ
ሰዉማ
ከላይ ነዉ ትዕዛዙ ከላይ ነዉ አዎ
ከላይ ነዉ ትዕዛዙ ከላይ ነዉ ከላይ ነዉ ከላይ ነዉ
ከላይ ነዉ ትዕዛዙ ከላይ ነዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
የሰዉ በጐ ክፉ ከሰዉ ጋር ቢሆንም
ቢያስታምመዉ እንጂ ሰዉ በ ሰዉ አይድንም
ስሞላለት እንጂ ፈጣሪ ሲያድለዉ
ሰዉ በ ሰዉ ቢሆንም በሰወ ተስፋ የለዉ
እንግዲህ ሲፈቀድ ነዉ ለካ
እንግዲህ ተስተካክሎ ሲገኝ
እንግዲህ ከላይ ካልታደሉት
እንግዲህ ሰዉ በ ሰዉ አይገኝ
እንግዲህ ሰዉማ ብኩን ነዉ
እንግዲህ ሰዉ ሀሳበ ብዙ
እንግዲህ ከዋናዉ መስሪያ ቤት
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ እንዲኖር በወዙ
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ የሰዉ ልጅ ደሞዙ
እንግዲህ ከላይ ነዉ እዕዛዙ
እንግዲህ ሰዉማ ብኩን ነዉ
እንግዲህ ሰዉ ሀሳበ ብዙ
ይታደላሉ እንጂ አይታገሉትም
ይታደላሉ እንጂ አይታገሉትም
ሰዉማ እእ ሰዉማ
ሰዉማ እእ ሰዉማ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
እኔ ኤገሌ አልልም በኑሮ መመካት
ገበናን አሳይቶ ሄሊናን ማስነካት
አንዳንዴም ሲያግጥም ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም
ከፈጣሪ ጋ እንጂ በሰዉ ብቻ አይሆንም
እንግዲህ ጉልበት ካለ ሙያ
እንግዲህ ጤናን በመለመን
እንግዲህ ከፈጣሪ በታች
እንግዲህ በራስ መተማመን
እንግዲህ የሰዉ እጅ እያዩ
እንግዲህ በሰዉ ከመከፋት
እንግዲህ ፈጣሪን ተማምኖ
እንግዲህ ወደራስ ነዉ ማየት
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ የሰዉማ ነገርማ
እንግዲህ ብዙ ነዉ መዘዙ
እንግዲህ በአንድ ወገን የዘጉት
እንግዲህ በአንዱ ቢከፈትም
እንግዲህ ይታደላሉ እንጂ
እንግዲህ አይታገሉትም
ይታደላሉ እንጂ አይታገሉትም
ይታደላሉ እንጂ አይታገሉትም
ሰዉማ እእ ሰዉማ
ሰዉማ እእ ሰዉማ
ሰዉማ እእ ሰዉማ
ሰዉማ
Credits
Writer(s): Hamelmal Abate
Lyrics powered by www.musixmatch.com
Link
Other Album Tracks
© 2024 All rights reserved. Rockol.com S.r.l. Website image policy
Rockol
- Rockol only uses images and photos made available for promotional purposes (“for press use”) by record companies, artist managements and p.r. agencies.
- Said images are used to exert a right to report and a finality of the criticism, in a degraded mode compliant to copyright laws, and exclusively inclosed in our own informative content.
- Only non-exclusive images addressed to newspaper use and, in general, copyright-free are accepted.
- Live photos are published when licensed by photographers whose copyright is quoted.
- Rockol is available to pay the right holder a fair fee should a published image’s author be unknown at the time of publishing.
Feedback
Please immediately report the presence of images possibly not compliant with the above cases so as to quickly verify an improper use: where confirmed, we would immediately proceed to their removal.