Kelay New Tizazu

ከላይ ነዉ ትዕዛዙ ከላይ ነዉ ከላይ ነዉ ከላይ ነዉ
ከላይ ነዉ ትዕዛዙ ከላይ ነዉ አዎ
ከላይ ነዉ ትዕዛዙ ከላይ ነዉ ከላይ ነዉ ከላይ ነዉ
ከላይ ነዉ ትዕዛዙ ከላይ ነዉ

ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ

ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ

የሰዉ በጐ ክፉ ከሰዉ ጋር ቢሆንም
ቢያስታምመዉ እንጂ ሰዉ በ ሰዉ አይድንም
ስሞላለት እንጂ ፈጣሪ ሲያድለዉ
ሰዉ በ ሰዉ ቢሆንም በሰወ ተስፋ የለዉ

እንግዲህ ሲፈቀድ ነዉ ለካ
እንግዲህ ተስተካክሎ ሲገኝ
እንግዲህ ከላይ ካልታደሉት
እንግዲህ ሰዉ በ ሰዉ አይገኝ
እንግዲህ ሰዉማ ብኩን ነዉ
እንግዲህ ሰዉ ሀሳበ ብዙ
እንግዲህ ከዋናዉ መስሪያ ቤት
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ

እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ እንዲኖር በወዙ
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ የሰዉ ልጅ ደሞዙ
እንግዲህ ከላይ ነዉ እዕዛዙ
እንግዲህ ሰዉማ ብኩን ነዉ
እንግዲህ ሰዉ ሀሳበ ብዙ

ይታደላሉ እንጂ አይታገሉትም
ይታደላሉ እንጂ አይታገሉትም
ሰዉማ እእ ሰዉማ
ሰዉማ እእ ሰዉማ

ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ
ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም ሰወ ለ ሰዉ
ሰዉ በ ሰዉ አይሆንም ሰወ በ ሰዉ

እኔ ኤገሌ አልልም በኑሮ መመካት
ገበናን አሳይቶ ሄሊናን ማስነካት
አንዳንዴም ሲያግጥም ሰዉ ለ ሰዉ ቢሆንም
ከፈጣሪ ጋ እንጂ በሰዉ ብቻ አይሆንም

እንግዲህ ጉልበት ካለ ሙያ
እንግዲህ ጤናን በመለመን
እንግዲህ ከፈጣሪ በታች
እንግዲህ በራስ መተማመን
እንግዲህ የሰዉ እጅ እያዩ
እንግዲህ በሰዉ ከመከፋት
እንግዲህ ፈጣሪን ተማምኖ
እንግዲህ ወደራስ ነዉ ማየት

እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ ከላይ ነዉ ትዕዛዙ
እንግዲህ የሰዉማ ነገርማ
እንግዲህ ብዙ ነዉ መዘዙ
እንግዲህ በአንድ ወገን የዘጉት
እንግዲህ በአንዱ ቢከፈትም
እንግዲህ ይታደላሉ እንጂ
እንግዲህ አይታገሉትም

ይታደላሉ እንጂ አይታገሉትም
ይታደላሉ እንጂ አይታገሉትም
ሰዉማ እእ ሰዉማ
ሰዉማ እእ ሰዉማ
ሰዉማ እእ ሰዉማ

ሰዉማ



Credits
Writer(s): Hamelmal Abate
Lyrics powered by www.musixmatch.com

Link