Yemewudeden Bizat

More information: ዮሐንስ ፡ ግርማ (Yohannes Girma), ፫ (3 ...

የመውደዴን ፡ ብዛት ፡
የፍቅሬንም ፡ ብዛት
በውስጤ ፡ ያለውን ፡ የንዳዱን ፡ ብርታት
የማረከኝን ፡ የተረታሁልህን
ልገልጠው ፡ አልችልም ፡ አንተ ፡ ያረክልኝን

የመውደዴን ፡ ብዛት ፡
የፍቅሬንም ፡ ብዛት
በውስጤ ፡ ያለውን ፡ የንዳዱን ፡ ብርታት
የማረከኝን ፡ የተረታሁልህን
ልገልጠው ፡ አልችልም ፡ አንተ ፡ ያረክልኝን

አሸንፈኸኛል ፡ እመሰክራለሁ
ጌታ ፡ አፌን ፡ ሞልቼ ፡ እናገራለሁ

አሸንፈኸኛል ፡ እመሰክራለሁ
ጌታ ፡ አፌን ፡ ሞልቼ ፡ እናገራለሁ

የአንተ ፡ ፍቅር ፡ ውስጤ ፡ ያለው
እየጨመረ ፡ የሚሄድ ፡ ወንዝ ፡ ነው
አሁንስ ፡ አየሁ ፡ ይህ ፡ ገብቶኛል
የማልወጣው ፡ ነገር ፡ ይዞኛል

የአንተ ፡ ፍቅር ፡ ውስጤ ፡ ያለው
እየጨመረ ፡ የሚሄድ ፡ ወንዝ ፡ ነው
አሁንስ ፡ አየሁ ፡ ይህ ፡ ገብቶኛል
የማልወጣው ፡ ነገር ፡ ይዞኛል

የአንተ ፡ ፍቅር ፡ ውስጤ ፡ ያለው
እየጨመረ ፡ የሚሄድ ፡ ወንዝ ፡ ነው
አሁንስ ፡ አየሁ ፡ ይህ ፡ ገብቶኛል
የማልወጣው ፡ ነገር ፡ ይዞኛል

የምልህ ፡ አለኝ ፡ የምልህ
ቋንቋን ፡ አጥቼ ፡ ያኖርኩልህ
ቃላት ፡ አግኝቼ ፡ መጥቻለሁ
ኢየሱስዬ ፡ ወድሃለሁ

የምልህ ፡ አለኝ ፡ የምልህ
ቋንቋን ፡ አጥቼ ፡ ያኖርኩልህ
ቃላት ፡ አግኝቼ ፡ መጥቻለሁ
ኢየሱስዬ ፡ ወድሃለሁ

ኧረ ፡ ማን ፡ ሊተካህ ፡ አንተን
ኧረ ፡ ማን ፡ ሊተካህ ፡ አንተን
ስፍራህን ፡ የሚወስድ ፡ ከወዴት ፡ ሊገኝ
በሰማይ ፡ የለም ፡ በምድርም ፡ የለም
ከምድርም ፡ በታች ፡ አይገኝ
በሰማይ ፡ የለም ፡ በምድርም ፡ የለም
ከምድርም ፡ በታች ፡ አይገኝ

End



Credits
Writer(s): Yohannes Girma
Lyrics powered by www.musixmatch.com

Link