Weletaw Alebegn
አዝ፦ ያደረገልኝን ውለታውን
ሳስብ ለእኔ የሆነውን
አመስግን ይለኛል እንደገና
ውስጤ ይጮህብኝና
ከየት እንደተነሳሁ የሆነልኝ ትዝ አለኝና
በአምላኬ ፊት ጨፈርኩኝ ደስ እያለኝ ክብሬን ተውኩና
እንዳበደ ቢያዩኝ በልባቸው ቢንቁኝ
ልቤ አምላኬ ላይ ነው ምንም ቢሆን መች ትዝ አሉኝ [1]
ምህረቱን (እንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
ቸርነቱን (አንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
ጥበቃውን (አንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
አባትነቱን (አንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
ከሆንኩለት በላይ ልሁንለት
ራሤን ባዋርደው አለኝ ምክንያት
ሥርዓትስ ቢሉኝ መች ሊገባኝ
ውለታውን ሳስብ ይብስብኝ
ያደረገልኝን ውለታውን
ሳስብ ለኔ የሆነውን
አመስግን ይለኛል እንደገና
ውስጤ ይጮህብኝና
ኢየሱስ አለ ሲሉኝ ሮጬ መጣሁ ሽቶዬን ይዤ
ፊቱን ሳየው ሰገድኩኝ እግሩን ልሳም ይራስ በእምባዬ
ምን ነካው አትበሉኝ አምላኬ ነው እስኪ ተዉኝ
ብዙ ምህረት ያገኘሁ ይቅር የተባልኩ ሰው ነኝ [2]
ምህረቱን (እንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
ቸርነቱን (አንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
ጥበቃውን (አንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
አባትነቱን (አንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
ከሆንኩለት በላይ ልሁንለት
ራሤን ባዋርደው አለኝ ምክንያት
ሥርዓትስ ቢሉኝ መች ሊገባኝ
ውለታውን ሳስብ ይብስብኝ
ብቀኝለትም ብሰግድለትም ባሸበሽብም (ለእርሱ)
ህይወት ለሆነኝ ሰላም ለሰጠኝ ከሞት ላዳነኝ (ለእርሱ)
ውለታው (አለብኝ እኔ)
ሳስብ ለእኔ የሆነውን
አመስግን ይለኛል እንደገና
ውስጤ ይጮህብኝና
ከየት እንደተነሳሁ የሆነልኝ ትዝ አለኝና
በአምላኬ ፊት ጨፈርኩኝ ደስ እያለኝ ክብሬን ተውኩና
እንዳበደ ቢያዩኝ በልባቸው ቢንቁኝ
ልቤ አምላኬ ላይ ነው ምንም ቢሆን መች ትዝ አሉኝ [1]
ምህረቱን (እንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
ቸርነቱን (አንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
ጥበቃውን (አንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
አባትነቱን (አንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
ከሆንኩለት በላይ ልሁንለት
ራሤን ባዋርደው አለኝ ምክንያት
ሥርዓትስ ቢሉኝ መች ሊገባኝ
ውለታውን ሳስብ ይብስብኝ
ያደረገልኝን ውለታውን
ሳስብ ለኔ የሆነውን
አመስግን ይለኛል እንደገና
ውስጤ ይጮህብኝና
ኢየሱስ አለ ሲሉኝ ሮጬ መጣሁ ሽቶዬን ይዤ
ፊቱን ሳየው ሰገድኩኝ እግሩን ልሳም ይራስ በእምባዬ
ምን ነካው አትበሉኝ አምላኬ ነው እስኪ ተዉኝ
ብዙ ምህረት ያገኘሁ ይቅር የተባልኩ ሰው ነኝ [2]
ምህረቱን (እንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
ቸርነቱን (አንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
ጥበቃውን (አንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
አባትነቱን (አንደ እኔ ያየ) ልቡ ተነሳ (ላምልከው አለ)
ከሆንኩለት በላይ ልሁንለት
ራሤን ባዋርደው አለኝ ምክንያት
ሥርዓትስ ቢሉኝ መች ሊገባኝ
ውለታውን ሳስብ ይብስብኝ
ብቀኝለትም ብሰግድለትም ባሸበሽብም (ለእርሱ)
ህይወት ለሆነኝ ሰላም ለሰጠኝ ከሞት ላዳነኝ (ለእርሱ)
ውለታው (አለብኝ እኔ)
Credits
Writer(s): Simone Tsegay
Lyrics powered by www.musixmatch.com
Link
© 2024 All rights reserved. Rockol.com S.r.l. Website image policy
Rockol
- Rockol only uses images and photos made available for promotional purposes (“for press use”) by record companies, artist managements and p.r. agencies.
- Said images are used to exert a right to report and a finality of the criticism, in a degraded mode compliant to copyright laws, and exclusively inclosed in our own informative content.
- Only non-exclusive images addressed to newspaper use and, in general, copyright-free are accepted.
- Live photos are published when licensed by photographers whose copyright is quoted.
- Rockol is available to pay the right holder a fair fee should a published image’s author be unknown at the time of publishing.
Feedback
Please immediately report the presence of images possibly not compliant with the above cases so as to quickly verify an improper use: where confirmed, we would immediately proceed to their removal.