Medehanialem
"ስብሐተ-እግዚአብሔር ይነግር አፉየ ኩሉ ዘስጋ ይባርክ
ለሥሙ ቅዱስ ለዓለም ወለዓለመ-ዓለም"
አሜን ሀሌሉያ እያሉ
ቅዱስ አለ እርሱ ዘምሩ
ዛሬም እርሱን የምትፈሩ
አምላካችሁን አመስግኑ
ከድንግል ማርያም ከብፅህት ተወልዶ
ወደ ምድር መጣ ዓለምን ሁሉ ወዶ
በመስቀሉ ስራ ሁሉን ሊያስታርቅ
የባርያን መልክ ይዞ ወረደ ያለም መድሐኒት
የድሃደግ አባት የመበለት ዳኛ
እራሱን አዋርዶ ሞተልን ስለኛ
የሞትን ጣር ሁሉ አጥፍቶ ተነሳ
የጥሉ ግድግዳ ፈረሰ ሲዖልን ድል ነሳ
ተስፋ የለኝ ብሎ ውስጡ ባዘነዉ
ሰው ለማይረዳው ልቡን ሚያልበዉ
እንባውን አብሰህ አቅፈህ ምታጽናና
ክብርና ሞገስ ይብዛልህ ምሥጋና
በአብ ቀኝ ያለው (መድኃኒያለም)
ስለ እኛ የሞተው (መድኃኒያለም)
ከሞት የተነሳው (መድኃኒያለም)
በክብር ያረገው አዬ (መድኃኒያለም)
በዙፋኑ ያለው (መድኃኒያለም)
ደግሞም የሚመጣው አዬ (መድኃኒያለም)
እግዚአብሔርን አመስግኑ
ቸርነቱን ተናገሩ (ቸር ነውና ምህረቱ ለዘላለም)
ሰማያትን ሰራ (ቸር ነውና ምህረቱ ለዘላለም)
ምድርን ዘረጋ (ቸር ነውና ምህረቱ ለዘላለም)
መላዕክት ሰገዱ (ቸር ነውና ምህረቱ ለዘላለም)
ይገባዋል አሉ (ቸር ነውና ምህረቱ ለዘላለም)
ኧኸ ኧኸ
ይገባዋል ይገባዋል
ይገባዋል ይገባዋል (ታርዷልና)
በከበሮ (አመስግኑት)
በመሰንቆ (አመስግኑት)
በበገና (አመስግኑት)
በዕልልታ (አመስግኑት)
ኧኸ ኧኸ
ይገባዋል ይገባዋል
ይገባዋል ይገባዋል (ታርዷልና)
ለሥሙ ቅዱስ ለዓለም ወለዓለመ-ዓለም"
አሜን ሀሌሉያ እያሉ
ቅዱስ አለ እርሱ ዘምሩ
ዛሬም እርሱን የምትፈሩ
አምላካችሁን አመስግኑ
ከድንግል ማርያም ከብፅህት ተወልዶ
ወደ ምድር መጣ ዓለምን ሁሉ ወዶ
በመስቀሉ ስራ ሁሉን ሊያስታርቅ
የባርያን መልክ ይዞ ወረደ ያለም መድሐኒት
የድሃደግ አባት የመበለት ዳኛ
እራሱን አዋርዶ ሞተልን ስለኛ
የሞትን ጣር ሁሉ አጥፍቶ ተነሳ
የጥሉ ግድግዳ ፈረሰ ሲዖልን ድል ነሳ
ተስፋ የለኝ ብሎ ውስጡ ባዘነዉ
ሰው ለማይረዳው ልቡን ሚያልበዉ
እንባውን አብሰህ አቅፈህ ምታጽናና
ክብርና ሞገስ ይብዛልህ ምሥጋና
በአብ ቀኝ ያለው (መድኃኒያለም)
ስለ እኛ የሞተው (መድኃኒያለም)
ከሞት የተነሳው (መድኃኒያለም)
በክብር ያረገው አዬ (መድኃኒያለም)
በዙፋኑ ያለው (መድኃኒያለም)
ደግሞም የሚመጣው አዬ (መድኃኒያለም)
እግዚአብሔርን አመስግኑ
ቸርነቱን ተናገሩ (ቸር ነውና ምህረቱ ለዘላለም)
ሰማያትን ሰራ (ቸር ነውና ምህረቱ ለዘላለም)
ምድርን ዘረጋ (ቸር ነውና ምህረቱ ለዘላለም)
መላዕክት ሰገዱ (ቸር ነውና ምህረቱ ለዘላለም)
ይገባዋል አሉ (ቸር ነውና ምህረቱ ለዘላለም)
ኧኸ ኧኸ
ይገባዋል ይገባዋል
ይገባዋል ይገባዋል (ታርዷልና)
በከበሮ (አመስግኑት)
በመሰንቆ (አመስግኑት)
በበገና (አመስግኑት)
በዕልልታ (አመስግኑት)
ኧኸ ኧኸ
ይገባዋል ይገባዋል
ይገባዋል ይገባዋል (ታርዷልና)
Credits
Writer(s): Simone Tsegay
Lyrics powered by www.musixmatch.com
Link
© 2024 All rights reserved. Rockol.com S.r.l. Website image policy
Rockol
- Rockol only uses images and photos made available for promotional purposes (“for press use”) by record companies, artist managements and p.r. agencies.
- Said images are used to exert a right to report and a finality of the criticism, in a degraded mode compliant to copyright laws, and exclusively inclosed in our own informative content.
- Only non-exclusive images addressed to newspaper use and, in general, copyright-free are accepted.
- Live photos are published when licensed by photographers whose copyright is quoted.
- Rockol is available to pay the right holder a fair fee should a published image’s author be unknown at the time of publishing.
Feedback
Please immediately report the presence of images possibly not compliant with the above cases so as to quickly verify an improper use: where confirmed, we would immediately proceed to their removal.