Geze Alew Lehulu
ቃልህን ሰምቼ ተጽናናሁኝና
ይፈጸማል ብዬ ነገን ጠበቅኩና
ጊዜው ሲገፋ አስጨነቀኝ
ያልከኝም ምንም አልሆነልኝ
ይልቁን መከራ ሆነብኝ
ምንድነው ጉዱ መላ በሉኝ
ወተትና ማርን የምታፈስ ሀገር
አወርሳችኋለሁ ብለህ ለእስራኤል [1]
መንገድ ሲጀምሩ መከራቸው በዛ
የተናገርካቸው ሁሉ እስኪረሳ [2]
ያልከው ግን ሌላ
የሚሆነው ሌላ
መች በረሃ ቀሩ ቃሉ ተፈፀመ
አትዘገይም አንተ ያልከው ሁሉ ሆነ [3]
ምንም ብትዘገይም ትመጣለህና
እጠብቅሃለሁ የእኔም ቀን አለና
ያልከው ግን ሌላ
የሚሆነው ሌላ
አንተ ያልከኝ ሌላ ነው
የሚሆንብኝ ሌላ ነው
ምንድነው ነገሩ ወዴት ነው
ሚስጥሩ አስተምረኝ
አዝ፦ (ጊዜ አለው ለሁሉም) ኧረ ነፍሴ ረጋ በዪልኝ
(ጊዜ አለው ለሁሉም) ያደርገዋል እርሱ ካለኝ
(ጊዜ አለው ለሁሉም) ሳይፈፀም ጊዜው ቢገፋም
(ጊዜ አለው ለሁሉም) እጠብቃለሁ የትም አልሄድም
ዮሴፍ ወንድሞቹ ሲሰግዱለት፡ አየ
እንደምታከብረው እንዲነግስ አለመ [4]
ነገር ግን ሲነሳ ሊገድሉት ተነሱ
በግዞት ተጣለ ህልሞቹም ተረሱ [5]
ያልከው ግን ሌላ
የሚሆነው ሌላ
ዘመናት ቢፈጅም ህልሙ ተፈጸመ
የማይሆን ቢመስልም እንዳየው ግን ሆነ
በለሱን የሚጠብቅ ፍሬዋን ሊበላ
ለታገሱ ሁሉ ጊዜ አለህና
ያልከው ግን ሌላ
የሚሆነው ሌላ
አንተ ያልከኝ ሌላ ነው
የሚሆንብኝ ሌላ ነው
ምንድነው ነገሩ ወዴት ነው
ሚስጥሩ አስተምረኝ
አዝ፦ (ጊዜ አለው ለሁሉም) ኧረ ነፍሴ ረጋ በይልኝ
(ጊዜ አለው ለሁሉም) ያደርገዋል እርሱ ካለኝ
(ጊዜ አለው ለሁሉም) ሳይፈፀም ጊዜው ቢገፋም
(ጊዜ አለው ለሁሉም) እጠብቃለሁ የትም አልሄድም
አምላኬ ጊዜው ሲሄድብኝ መላ ፍለጋ
አጋር ቤት ገብቼ እንዳልጐዳ
አስተዋይ አርገኝ ትዕግስትን ስጠኝ
ጌታዬ አንተን ተስፋ አድርጌ አላፍርምና
በራስህ ጊዜ ይሆናልና
እባክህ እርዳኝ ታጋሽ አርገኝ
ይፈጸማል ብዬ ነገን ጠበቅኩና
ጊዜው ሲገፋ አስጨነቀኝ
ያልከኝም ምንም አልሆነልኝ
ይልቁን መከራ ሆነብኝ
ምንድነው ጉዱ መላ በሉኝ
ወተትና ማርን የምታፈስ ሀገር
አወርሳችኋለሁ ብለህ ለእስራኤል [1]
መንገድ ሲጀምሩ መከራቸው በዛ
የተናገርካቸው ሁሉ እስኪረሳ [2]
ያልከው ግን ሌላ
የሚሆነው ሌላ
መች በረሃ ቀሩ ቃሉ ተፈፀመ
አትዘገይም አንተ ያልከው ሁሉ ሆነ [3]
ምንም ብትዘገይም ትመጣለህና
እጠብቅሃለሁ የእኔም ቀን አለና
ያልከው ግን ሌላ
የሚሆነው ሌላ
አንተ ያልከኝ ሌላ ነው
የሚሆንብኝ ሌላ ነው
ምንድነው ነገሩ ወዴት ነው
ሚስጥሩ አስተምረኝ
አዝ፦ (ጊዜ አለው ለሁሉም) ኧረ ነፍሴ ረጋ በዪልኝ
(ጊዜ አለው ለሁሉም) ያደርገዋል እርሱ ካለኝ
(ጊዜ አለው ለሁሉም) ሳይፈፀም ጊዜው ቢገፋም
(ጊዜ አለው ለሁሉም) እጠብቃለሁ የትም አልሄድም
ዮሴፍ ወንድሞቹ ሲሰግዱለት፡ አየ
እንደምታከብረው እንዲነግስ አለመ [4]
ነገር ግን ሲነሳ ሊገድሉት ተነሱ
በግዞት ተጣለ ህልሞቹም ተረሱ [5]
ያልከው ግን ሌላ
የሚሆነው ሌላ
ዘመናት ቢፈጅም ህልሙ ተፈጸመ
የማይሆን ቢመስልም እንዳየው ግን ሆነ
በለሱን የሚጠብቅ ፍሬዋን ሊበላ
ለታገሱ ሁሉ ጊዜ አለህና
ያልከው ግን ሌላ
የሚሆነው ሌላ
አንተ ያልከኝ ሌላ ነው
የሚሆንብኝ ሌላ ነው
ምንድነው ነገሩ ወዴት ነው
ሚስጥሩ አስተምረኝ
አዝ፦ (ጊዜ አለው ለሁሉም) ኧረ ነፍሴ ረጋ በይልኝ
(ጊዜ አለው ለሁሉም) ያደርገዋል እርሱ ካለኝ
(ጊዜ አለው ለሁሉም) ሳይፈፀም ጊዜው ቢገፋም
(ጊዜ አለው ለሁሉም) እጠብቃለሁ የትም አልሄድም
አምላኬ ጊዜው ሲሄድብኝ መላ ፍለጋ
አጋር ቤት ገብቼ እንዳልጐዳ
አስተዋይ አርገኝ ትዕግስትን ስጠኝ
ጌታዬ አንተን ተስፋ አድርጌ አላፍርምና
በራስህ ጊዜ ይሆናልና
እባክህ እርዳኝ ታጋሽ አርገኝ
Credits
Writer(s): Simone Tsegay
Lyrics powered by www.musixmatch.com
Link
© 2024 All rights reserved. Rockol.com S.r.l. Website image policy
Rockol
- Rockol only uses images and photos made available for promotional purposes (“for press use”) by record companies, artist managements and p.r. agencies.
- Said images are used to exert a right to report and a finality of the criticism, in a degraded mode compliant to copyright laws, and exclusively inclosed in our own informative content.
- Only non-exclusive images addressed to newspaper use and, in general, copyright-free are accepted.
- Live photos are published when licensed by photographers whose copyright is quoted.
- Rockol is available to pay the right holder a fair fee should a published image’s author be unknown at the time of publishing.
Feedback
Please immediately report the presence of images possibly not compliant with the above cases so as to quickly verify an improper use: where confirmed, we would immediately proceed to their removal.